ኢትዮጵያና የ 2007 ምኞትና ተስፋ
እሑድ፣ መስከረም 4 2007ማስታወቂያ
በማሕበራዊ ኑሮ፣ የትናንቱ ተግባር ለዛሬውና ለነገው መሠረት ነው። ዛሬ ይበልጥ አዎንታዊ የሆኑ ድርጊቶችንና ሁኔታዎችን ለማየትና ወደፊት እየተጓዝን ያለንበት ፍኖት ምን ያህል ብሩሕ ነው? ብሎ ማሰላሰልም ፤ መጠየቅም አይቀርም። ያም ሆኖ «ቸር ተመኝ፣ ቸር ታገኝ» ነውና ምሳሌው፣ በጎ ነገር ያጋጥማል ብሎ መመኘት በጎ ነው።
ኢትዮጵያውያን ምን ቢደረግ፣ በጎ ምኞታቸው የመሣካት ዕድል ይገጥመዋል?የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ሂደት በተለያዬ መልኩ በመዳሰስ፤ ፤ ተጨባጭ ሁኔታ ፣ ምኞትና ተስፋ እንዴት ሊጣጣሙ እንደሚችሉ ሐሳባቸውን ያካፍሉን ዘንድ ለዛሬው ውይይታችን 3 እንግዶች ጋብዘናል።
ተክሌ የኋላ
ልደት አበበ