1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አፍሪቃ እና የአየር ፀባይ ለውጥ መዘዝ

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 19 2001

የአስር አፍሪቃውያት ሀገሮችበአዲስ አበባ በአፍሪቃ ህብረት ጽህፈት ቤት ትናንት ባካሄዱት ምክክር አፍሪቃ የፊታችን ታህሳስ ወር በዴንማርክ መዲና ኮፐንሀገን በሚጀመረው የተመድ አየር ጸባይ ለውጥ ተመልካች

https://p.dw.com/p/JHxx
በሴሬንጌቲ - የአየር ጸባይ ለውጥ ያስከተለው የቃጠሎ አደጋምስል Dagmar Röhrlich

ጉባዔ አንድ አቋም ይዛ መቅረብ የምትችልበትን ረቂቅ ሰነድ አዘጋጁ። አፍሪቃ የተፈጥሮ ዑደት መዛባት ያስከተለውን መዘዝ ለመቋቋም እንድትችል ከበለጸገው ዓለም በያመቱ ስድሳ ሰባት ቢልዮን ዶላር የካሳ ክፍያ እንድታገኝ ለመጠየቅ ተወካዮቹተስማምተዋል። ታደሰ እንግዳው

ታደሰ እንግዳው አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ