1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አገር በቀል ዛፎችና ጥንታዊ ቤቶች በአዲስ አበባ

ሐሙስ፣ ጥር 9 2005

የኢትዮጵያ ቅርስ ባላደራ ማኅበር፣ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥና በዙሪያዋ የተመናመኑ አገር በቀል ጣፎችን እንደገና በመትከል ለማስፋፋት ጥረት በማድረግ ላይ መሆኑ ተነገረ። ከ 125 ዓመት በፊት በተቆረቆረችው የዛሬዋ የኢትዮጵያ መዲና ፣ የሚገኙ ጥንታዊ

https://p.dw.com/p/17M5Q
ምስል DW

መኖሪያ ቤቶችንና ህንጻዎች ማኅበሩ በመረከብ፣ ለማደስ የተዘጋጀ መሆኑን በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አስረድቷል። ዛፎች የተተከሉበትን ቦታና ጥንውያኑን ቤቶች ተዘዋውሮ የጎበኘው የአዲስ አበባው ዘጋቢአችን ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ ተከታዩን ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ