አዶት ዲዛይን ባህላዊ ቁሳቁስና አልባሳት 15 ሚያዝያ 2007ሐሙስ፣ ሚያዝያ 15 2007«አባቴ ጫማ ሰራተኛ ስለነበር በልጅነቴ ሲሠራ አይነበር፤ አግዘዉም ስለነበር ብዜ ሞያን ከሱ ተምሪአለሁ» ትላለች፤ ከወፍቾ የተለያዩ ጌጣጌጦች፤ ቦርሳና ጫማ ከሸማ ዉጤት ከሆነዉ ከጥለት ጋር በመቀላቀል፤ ለተጠቃሚ እያቀረበች ታዋቂነትን ያገኘችዉ ወጣት ተሻለች ታደሰ፤ የ«አዶት ዲዛይን» ባለቤት።»https://p.dw.com/p/1FDNAማስታወቂያ