አዳዲስ ተሿሚዎችና የካቢኔው አወቃቀር እንድምታ፣
ሐሙስ፣ ኅዳር 20 2005ማስታወቂያ
የአገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሆነዋል። ከዚህ ቀደም ከተሾሙት ም/ሚንስትር ሌላ ፣ 2 አዳዲስ ም/ጠ/ሚንስትሮች በዛሬው ዕለት ሹመቱ ጸድቆላቸዋል። ዮሐንስገ/እግዚአብሔር ዘገባ ልኳል።
ሳይሟላ የከረመው ሹመት አሁን ድምዳሜ ማግኘቱ ፣ ለአገሪቱ አመራር ያለው እንድምታ ምን ይሆን? የአፍሪቃው ቀንድ አካባቢ የፖለቲካ ጉዳዮች ተንታኝ አቶ ዩሱፍ ያሲን--
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
ተክሌ የኋላ
አርያም ተክሌ