1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አዲሱ የጀርመን የዉጭ ፖሊሲና አፍሪቃ

ሐሙስ፣ ጥር 22 2006

የጀርመንዋ መራሂተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል፤ ጀርመን በአዉሮጳ ብሎም በዓለም ሃላፊነቷን እንደምትወጣ ተናገሩ። ሜርክል ስለመንግስታቸዉ ዛሪ በሰጡት መግለጫ፤ ጀርመን ይህንንድርሻዋን ካልተወጣች ፤

https://p.dw.com/p/1Azfz
Deutscher Bundestag in Berlin Reichstag
ምስል DEUTSCHER BUNDESTAG /Achim Melde/Lichtblick

የአጋሮቻችንን ብሎም በዓለም ደረጃ ያለንን የፖለቲካ፤ የኢኮነሚ ደረጃ እናጣለን ሲሉ ገልጸዋል። መራሂተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል፤ ከብዙ ግዜ ዝምታ በኃላ ጀርመን አሁን የምትከተለዉ የዉጭ ፖሊሲ መርህ ትልቅ ቦታ የሚሰጠዉና እጅግ አስፈላጊ ነዉም ብለዋል። ከበርሊን እንደተሰማዉ የተለያዩ ሚኒስትሮች፤ የፖሊሲ ለዉጥ መኖሩን ይፋ አድርገዋል። በርግጥ ጀርመን በቅርቡ አዲሱን መንግሥት ከመሰረተች ወዲህ የምትከተለዉ የዉጭ ፖለቲካ ምን ይመስላል? የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል መልስ በመስጠት ይጀምራል፤

ይልማ ኃይለሚካኤል
አዜብ ታደሰ
ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ