አዲሱ የዩኤስ አሜሪካ የመከላከያ ሕግ 27 ታኅሣሥ 2004ዓርብ፣ ታኅሣሥ 27 2004የዩኤስ አሜሪካ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ የመንግሥት ወጪን ለመቀነስ ያስችላል ያሉትን አንድ የመከላከያ ሕግ አፀደቁ።https://p.dw.com/p/13fg5ምስል dapdማስታወቂያ ይኸው አዲሱ ሕግ በሚቀጥለው አንድ አሥር ዓመት ውስጥ በመከላከያው ወጪ ላይ ከ 350 ቢልየን ዩሮ በላይ ቅናሽ ያደርጋል። አሁን የተፈረመው ሕግ የትኞቹን ዘርፎች ይነካል? ስቱድዮ ከመገባታችን በፊት ለዋሽንግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ በመጀመሪያ ያቀረብኩለት ጥያቄ ነው። አበበ ፈለቀ አርያም ተክሌ ተክሌ የኋላ