1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አዲሱ የዋሊያዎቹ አሰልጣኝ

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 1 2006

የሰርቢያ ተወላጅና የቀድሞዉ የጋና ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ የነበሩት ጎራን ስቲባኖቪች ዋሊያዎቹን ለማሰልጠን ተመረጡ።

https://p.dw.com/p/1BeXm
Africa Cup Team Äthiopien vs Sambia
ምስል DW

የኢትዮጵያ የእግር ኳስ ብሄራዊ ቡድን ዋሊያ ለወራት ካለ አሰልጣኝ መቆየቱ ነዉ የሚነገረዉ። የኢትዮጵያ የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝደንት አቶ ጁነዲን በሻህ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ ለመጨረሻ እጩነት ከቀረቡ አራት አሰልጣኞች ሲቲቫኖቪች መመረጣቸዉን አመልክተዋል። የአዲስ አበባዉ ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር በዘገባዉ እንደጠቀሰዉ ምርጫዉ የተለያዩ አስተያየቶችን አስከትሏል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ