አዉሮጻ የኢትዮጽያ ሙስሊሞች መረብ 2ኛ ጉባኤ29 መጋቢት 2002ረቡዕ፣ መጋቢት 29 2002በአዉሮጻ የኢትዮጽያ ሙስሊሞች መረብ ሁለተኛ ጉባኤ ባለፈዉ ሳምንት መጠናቀቅያ ማለት ከመጋቢት 24 እስከ 26 አ.ም ድረስ የአዉሮጻዉ ህብረት መቀመጫ በሆነዉ በብራስልስ ከተማ መካሄዱ ታዉቋል።https://p.dw.com/p/MpaBምስል APማስታወቂያይህ ለሶስት ቀናት የዘለቀዉ የአዉሮጻ የኢትዮጽያ ሙስሊሞች መረብ ጉባኤ፣ በተለይም በተለያዩ የአዉሮጻ አገሮች የሚገኙ የኢትዮጽያ ሙስሊም ማህበራትን የሚያገናኝ ዋና ድርጅት መሆኑም ተገልጾአል። ስለ ጉባኤዉ እና ስለ ድርጅቱ የብረስልሱ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴ ዘገባ አሰባስቦልናል። ገበያዉ ንጉሴ፣ አዜብ ታደሰ ነጋሽ መሃመድ