አወዛጋቢው የአዲስ አበባና የኦሮምያ ልዩ ዞን ማስተር ፕላን
ሰኞ፣ ግንቦት 4 2006ማስታወቂያ
በአዲስ አበባ ዙሪያ ከሚገኘው የኦሮምያ ልዩ ዞን ጋር የተቀናጀው አስረኛው የአዲስ አበባና የኦሮምያ ልዩ ዞን ማስተር ፕላን የኦሮምያ ክልልን ጥቅም ያስቀራል የአካባቢውን ገበሪ ያፈናቅላል የሚሉና የመሳሰሉ ተቃውሞዎች እየተሰነዘሩበት ነው ። መንግሥት ግን ማስተር ፕላኑ የተዘጋጀው በአዲስ አበባ ዙሪያ ያሉ የኦሮምያ ልዩ ዞን ከተሞችም ከአዲስ አበባ ጋር አብረው እንዲያድጉ ታስቦ ነው ይላል ። በዚህ እቅድና ተቃውሞ ሳቢያ ባለፈው ሳምንት የሰዎች ህይወት አልፏል የቆሰሉ ና የታሰሩም አሉ ።ንብረትም ወድሟል ። የግጭት መንስኤ ሆኗል የተባለው የተቀናጀው ማስተር ፕላንና የተነሳበት ተቃውሞ የዛሬው እንወያይ ትኩረት ነው ።
ሂሩት መለሰ
አዜብ ታደሰ