1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ፓስፖርት 

ሰኞ፣ የካቲት 20 2009

አፍሪቃውያንን በአባል ሀገራት ውስጥ በነፃ መዘዋወር ያስችላል ስለተባለው ነጻ ፓስፖርት ጉዳዩ ዶቼቬለ ያነጋገራቸው የኤኮኖሚ እና የፖለቲካ ጉዳዮች አጥኚ እና ተንታኝ ፕሮፌሰር ደሳለኝ ራህማቶ ከነጻ ዝውውሩ በፊት በአባል አገራት መካከል የንግድ ትስስሩን እና ኤኮኖሚያዊ እንቅስቃሴውን ማጠናከሩ መቅደም ይኖርበታል ብለዋል።

https://p.dw.com/p/2YKIS
Ruanda Idriss Deby und Paul Kagame stellen neuen Reisepass vor
ምስል picture-alliance/Photoshot/Xinhua/P. Siwei

Beri.AA( AU- People and Goods free movement ) - MP3-Stereo

የአፍሪቃ ህብረት የሰላም እና የፀጥታ ምክር ቤት በክፍለ ዓለሙ የሰዎች እና የሸቀጦች ነጻ ዝውውር ተግባራዊ እንዲሆን አስፈላጊዎቹ እርምጃዎች እንዲወሰዱ ጠየቀ ። ባለፈው ሳምንት በዚሁ ጉዳይ ላይ የተነጋገረው ምክር ቤቱ ባወጣው መግለጫ ነፃ የሰዎች እና የሸቀጦች ዝውውር የአፍሪቃን ውህደት ያመቻቻል ያፋጥናልም ሲል አስታውቋል ። አፍሪቃውያንን በአባል ሀገራት ውስጥ በነፃ መዘዋወር ያስችላል ስለተባለው ነጻ ፓስፖርት ጉዳዩ ዶቼቬለ ያነጋገራቸው የኤኮኖሚ እና የፖለቲካ ጉዳዮች አጥኚ እና ተንታኝ ከነጻ ዝውውሩ በፊት በአባል አገራት መካከል የንግድ ትስስሩን እና ኤኮኖሚያዊ እንቅስቃሴውን ማጠናከሩ መቅደም ይኖርበታል ብለዋል ። 
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ኂሩት መለሰ
አዜብ ታደሰ