1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አነጋጋሪው የስደተኞች ጉዳይ በጀርመን

ሰኞ፣ ጥር 9 2008

ችግሩን ለመቋቋም የድንበር ቁጥጥርን ማጥበቅና ለስደት በቂ ምክንያት የሌላቸውን ወደ መጡበት መመለስ በመፍትሄነት የሚቀርቡ አማራጮች ሆነዋል። በተለይ በቂ የስደት ምክንያት የሌላቸውን ከሞሮኮ ከአልጀሪያና ከቱኒዝያን የሚመጡ ስደተኞችን መንግሥቶቻቸው እንዲቀበሉም ጥያቄ ቀርቧል ።

https://p.dw.com/p/1Hfc5
Deutschland Flüchtlinge in Passau
ምስል picture-alliance/dpa/A. Weigel

[No title]

በባልካን ሃገራት በኩል ድንበር አቋርጠው ወደ ጀርመን የሚገቡ ስደተኞች በአዲሱ አመት በጎርጎሮሳዊው 2016ትም ቁጥር በቀዝቃዛው ክረምት ምክንያት ዝቅ አለ እንጂ አልቆመም ። ችግሩን ለመቋቋም የድንበር ቁጥጥርን ማጥበቅና ለስደት በቂ ምክንያት የሌላቸውን ወደ መጡበት መመለስ በመፍትሄነት የሚቀርቡ አማራጮች ሆነዋል። በተለይ በቂ የስደት ምክንያት የሌላቸውን ከሞሮኮ ከአልጀሪያና ከቱኒዝያን የሚመጡ ስደተኞችን መንግሥቶቻቸው እንዲቀበሉም ጥያቄ ቀርቧል ። ስደተኞችን በሃገራቸው በኩል የሚያሳልፉ ሌሎች የአውሮፓ ሃገራትም ድንበራቸውን እንዲቆጣጠሩ ዳግም ጥሪ ቀርቦላቸዋል ።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

ኂሩት መለሰ

አዜብ ታደሰ