1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አነጋሪው የኢትዮጵያ የሥልጣን ሽግግር

ዓርብ፣ ጳጉሜን 2 2004

በአፍሪቃ ጉዳዮች ላይ ልዩ ልዩ ዘገባዎችን የሚያቀርበው አፍሪካ ኮንፊደንሽያል በመባል የሚታወቀው ለንደን ብሪታኒያ የሚታተመው መፅሄትና ድረ ገፅ አዘጋጅ ፓትሪክ ስሚዝ ለዶቼቬለ በሰጠው ቃል ምልልስ በኢትዮጵያ በአሁኑ ሰአት ሰለማዊ የሥልጣን ሽግግር መኖር አለመኖሩም ግልፅ አይደለም ብሏል ።

https://p.dw.com/p/165Ag
Ethiopian state television announced on August 21, 2012 that Hailemariam Desalegn will be acting prime minister, after the death of Ethiopian Prime Minister Meles Zenawi.
ምስል CC-BY-SA- World Economic Forum

ከኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ሞት በኋላ በኢትዮጵያ የተጠበቀው የሥልጣን ሽግግር መዘግየት እያነጋገረ ነው ። በአፍሪቃ ጉዳዮች ላይ ልዩ ልዩ ዘገባዎችን የሚያቀርበው አፍሪካ ኮንፊደንሽያል በመባል የሚታወቀው ለንደን ብሪታኒያ የሚታተመው መፅሄትና ድረ ገፅ አዘጋጅ ፓትሪክ ስሚዝ ለዶቼቬለ በሰጠው ቃል ምልልስ በኢትዮጵያ በአሁኑ ሰአት ሰለማዊ የሥልጣን ሽግግር መኖር አለመኖሩም ግልፅ አይደለም ብሏል ። በመጪው ሳምንትም አንድ ውሳኔ ካልተሰማ በገዠው ፓርቲ መካከል መከፋፈል ሳይኖር አይቀርም በሎ መገመት እንደሚቻል ጋዜጠኛው ተናግሯል ። ድልነሳ ጌታነህ ዘገባ አለው ።

ድልነሳ ጌታነህ
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ