አነስተኛ ብድር ለገበሬዎች
ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 2 2006ማስታወቂያ
በኢትዮጵያ ለአነስተኛ ገበሬዎች የገንዘብ ብድር በመስጠት ምርታቸውን ለማሳደግ ጥረት ማድረግ እንደሚገባ የኔዘርላንድስ ንግሥት ማክሲማ አስታወቁ ። ሰሞኑን ደቡብ ኢትዮጲያን የጎበኙት ንግስቲቷ አነስተኛ ገበሪዎችን ተጠቃሚ ለማድረግ የገንዘብ አያያዛቸውም ዘመናዊ መደረግ እንዳለበት ጠቁመዋል ። ንግስቲቱ ጉብኝቱን ያደረጉት ከ4 የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከፍተኛ ልዑካን ጋር ነው ። ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ።
ሂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ