አቅም የሚሰጠዉ የኤች አይቪ መድሃኒት6 ታኅሣሥ 2002ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 6 2002በየዕለቱ መድሃኒት እየወሰዱ እስከ እድሜ ልክ መኖር ዛሬ ጤናማ የሆነዉን ወገን ሊያዘናጋ አይገባም።https://p.dw.com/p/L3BZኤች አይቪ ቫይረስምስል APማስታወቂያ«ኤች አይቪ ቫይረስ ዛሬም ገዳይ አደገኛ ቫይረስ መሆኑ አልተለወጠም።» «ኤች አይቪ ቫይረስ በደማቸዉ የሚገኝ ወገኖች ያገኙትን በልተዉ መድሃኒቱን መዉሰድ ይችላሉ።» «መድሃኒቱ በርግጥም ምግብ መመገብን ይጠይቃል። ምግብ ወሳኝ ነዉ።» ኤች አይቪ ቫይረስ በደማቸዉ የሚገኝ ወገኖች ተመክሮ የተስተናገደበት ቀጣይ ቅንብርን ለማዳመጥ መጠቆሚያዉን ይጫኑ። ሸዋዬ ለገሠ ፣ሂሩት መለሰ