1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አስገራሚዉ የጀርመንና የብራዚል ግጥሚያ ውጤት

ረቡዕ፣ ሐምሌ 2 2006

የዘንድሮው የዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ ውድድር አስተናጋጅ ሀገር ብራዚል ትናንት ከጀርመን ጋር ባደረገችው የግማሽ- ፍጻሜ ውድድር አይሸነፉ-ሽንፈት ነው የደረሰባት። የአጨዋወት ስልት፤ ሥነ ልቡና--- ችግሩ ምን ይሆን? የሚያውቁት ራሳቸው ተጫዋቾቹና አሠልጣኛቸው።

https://p.dw.com/p/1CZ4Y
ምስል picture-alliance/dpa

ይሁኑ እንጂ፣ በዓለም ዙሪያ መገናኛ ብዙኀን የየበኩላቸውን ግምትና አስተያየት በሰፊው ሰንዝረዋል። እኔም ባካባቢያችን የሚገኘውን የአግር ኳስ ባለሙያ ክንፈ ወልደ መስቀልን በስልክ ጠይቄው ነበር ።

ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሐመድ