የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ
ዓርብ፣ ጥቅምት 4 2009ማስታወቂያ
የህግ ባለሙያ አቶ ዘላለም ክብረት እንደገለፁት አዋጁ ለመብት ተሟጋቾችና ህገመንግስቱ መብቴን ያከብርልኛል ለሚሉ ሁሉ አሳዛኝና ከዚህ በፊት ይፈፀሙ ለነበሩ የመብት ጥሰቶች ህጋዊ መልክ የሰጠ ነዉ ብለዋል።
የህግ ባለሙያ አቶ ዘላለም ክብረት እንደገለፁት አዋጁ ለመብት ተሟጋቾችና ህገመንግስቱ መብቴን ያከብርልኛል ለሚሉ ሁሉ አሳዛኝና ከዚህ በፊት ይፈፀሙ ለነበሩ የመብት ጥሰቶች ህጋዊ መልክ የሰጠ ነዉ ብለዋል።