1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አሳድና ምዕራቡ ዓለም

ዓርብ፣ ነሐሴ 13 2003

የሶርያዉ ፕሬዝደንት ባሽር አልአሳድ በተቃዋሚዎቻቸዉ ላይ ለወራት የሚሰነዝሩት ጥቃት ከዉግዘት አልፎ ስልጣን ይልቀቁ የሚል ጥሪ አስከትሎባቸዋል።

https://p.dw.com/p/Rh1Y
ምስል dapd

ዛሬም በአገሪቱ ከዓርቡ ጸሎት ቀጥሎ የተካሄደዉን የተቃዉሞ ሰልፍ ለመበተን የመንግስት ኃይሎች ጥይት የተኮሱ ሲሆን የ15 ሰዎችን ህይወት እንዳጠፉ የመብት ተቆርቋሪዎች አመልክተዋል። አልአሳድ ለተመድ ዋና ጸሐፊ ባን ጊ ሙን ከእንግዲህ የኃይል ርምጃ እንደማይወስዱ ቢገልፁም ቃላቸዉን አለማክበራቸዉ ነቀፌታዉን አጠናክሮታል። አሜሪካን ስልጣን እንዲለቁ ትናንት ስትጠይቅ፤ የአዉሮጳ ኅብረትም ተከትሏታል። ቻይናና ሩሲያ ግን አሁንም አሳድ ማስተካከያ እስኪያደርጉ ፋታ ያግኙ ባይናቸዉ።

ነብዩ ሲራክ

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ