1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አሳሳቢው የኤቦላ ወረርሽኝ እና ማከላከያው ጥንቃቄ

ረቡዕ፣ መስከረም 28 2007

በምዕራብ አፍሪቃ ካለፈው መጋቢት ወር ወዲህ በተከሰተው እና በዓለም እስከዛሬ አስከፊ መሆኑ በተነገረለት የኤቦላ ወረርሽኝ የ3,431 ሰዎችን ሕይወት ማጥፋቱን፣እንዲሁም፣ በጊኒ፣ ላይቤሪያ እና ሴየራ ልዮን ወደ 7,470 ሰዎች ደግሞ በኤቦላ አስተላላፊ ተሀዋሲ መያዛቸውን

https://p.dw.com/p/1DSCS
Beginn Pilgerfahrt Hadsch in Mekka 30.09.2014
ምስል AFP/Getty Images/M. Al Shaikh

የዓለም ጤና ጥበቃ ድርጅት አስታውቋል። ኤቦላ በሰዎች ላያ እያደረሰው ካለው ጥፋት ጎን፣ እአአ እስከ 2015 ዓም መጨረሻ ድረስ በምዕራብ አፍሪቃ ኤኮኖሚ ላይ የሚያደርሰው ኪሳራ 32,6 ቢልዮን ዩኤስ ዶላር ሊሆን እንደሚችል ይገመታል። ይኸው ገዳይ ወረርሽኝ እንዳይስፋፋ ሃገራት ሕዝባቸው አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ማንቃት እንደሚኖርባቸው ዶይቸ ቬለ ያነጋገራቸው አንድ የጤና ባለሙያ አሳስበዋል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ