1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አሳሳቢዉ የቅርስ ጥበቃ በኢትዮጵያ

እሑድ፣ ነሐሴ 5 2005

የኢትዮጵያ እድሜ ጠገብ ቅርሶች ላይ በተለያየ አቅጣጫ ጥፋት እየፈጸመ መሆኑን፤ በሕገ ወጥ ቅርስ አቀባዮች የሀገሪቱ የታሪክ ማህደር ወደ ዉጭ እየተጋዘ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱ ተነገረ።

https://p.dw.com/p/19Nfj

የኢትዮጵያ እድሜ ጠገብ ቅርሶች ላይ በተለያየ አቅጣጫ ጥፋት እየፈጸመ መሆኑን፤ በሕገ ወጥ ቅርስ አቀባዮች የሀገሪቱ የታሪክ ማህደር ወደ ዉጭ እየተጋዘ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱ ተነገረ።

የሰዉ ልጅ መገኛ የሆነችዉ ኢትዮጵያ የበርካታ ታሪክ የባህልና የቅርሶችም መገኛ ናት። የታሪክ ማህደር የሆነዉ ቅርስዋ የሚደረግለት ጥበቃ ምን ይመስላል? ህብረተሰቡስ ለቅርስ ያለዉ ግንዛቤ ምን ያህል ይሆን? በዕለቱ ቅንብራችን የምንዳስሰዉ ጉዳይ ነዉ።

አዜብ ታደሰ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ