አሳሳቢዉ የቅርስ ጥበቃ በኢትዮጵያ
እሑድ፣ ነሐሴ 5 2005ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ እድሜ ጠገብ ቅርሶች ላይ በተለያየ አቅጣጫ ጥፋት እየፈጸመ መሆኑን፤ በሕገ ወጥ ቅርስ አቀባዮች የሀገሪቱ የታሪክ ማህደር ወደ ዉጭ እየተጋዘ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱ ተነገረ።
የሰዉ ልጅ መገኛ የሆነችዉ ኢትዮጵያ የበርካታ ታሪክ የባህልና የቅርሶችም መገኛ ናት። የታሪክ ማህደር የሆነዉ ቅርስዋ የሚደረግለት ጥበቃ ምን ይመስላል? ህብረተሰቡስ ለቅርስ ያለዉ ግንዛቤ ምን ያህል ይሆን? በዕለቱ ቅንብራችን የምንዳስሰዉ ጉዳይ ነዉ።
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሰ