የአረና ሊቀመንበር ተደበደቡ፤፤
ሰኞ፣ ሰኔ 5 2009ማስታወቂያ
የአረና ትግራይ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አምዶም ገብረስላሴ ጥቃቱ “የግድያ ሙከራ ይመስላል” ሲሉ ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል፡፡ ከዚህ ቀደም በፓርቲው አባላት ላይ የደረሱ ድብደባዎችንና ግድያዎችን በማስታወስም በአብርሃ ላይ የደረሰው ጥቃትም “ፖለቲካዊ ይዘት አለው” ብለዋል፡፡ ጉዳዩን አስመልክቶ የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚያብሔር አጠር ያለ ዘገባ አድርሶናል፡፡
ዮሐንስ ገብረ እግዚያብሔር
ተስፋለም ወልደየስ
አዜብ ታደሰ