አልበሽር እና ዓለም ዓቀፉ የጦር ወንጀለኞች ችሎት
ሰኞ፣ ነሐሴ 24 2002ማስታወቂያ
አልባሽርን ግን ለህግ የሚያቀርብ የአፍሪቃ መንግስት እስካሁን አልተገኘም። እንዲያዉም በዚሁ ጉዳይ አፍሪቃዉያኑ ለሁለት እንደተከፈሉ ነው። ባለፈዉ ሳምንት የዓለም ዓቀፉ ፍርድ ቤት ደንብ ፈራሚ ኬንያ አዲስ ህገ-መንግስቷን ስታጸድቅ በተካሄደዉ ስነ-ስርአት የአልበሽር መጋበዝ እያነጋገረ ነው። አፍሪቃዉያን መንግስታት አልበሽርን ይዞ ህግ ፊት ለማቅረብ ምን አገዳቸዉ? አዜብ ታደሰ የቀድሞ ዳኛ አቶ ወልደ ሚካኤል መሸሻን አነጋግራ መልስ ይዛለች።
አዜብ ታደሰ/ሂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሰ