1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አለም አቀፉ የሶማሊያ ጉባኤ በለንደን

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 29 2005

በርስ በርስ ጦርነት ስትወድም ከ20 ዓመት በላይ ያስቆጠረችው ሶማሊያ አሁን የሀያሉን አለም በተለይም የብሪታንያን ትኩረት መልሳ ያገኘች ይመስላል።

https://p.dw.com/p/18TiG
LONDON, UNITED KINGDOM - MAY 7: Prime Minister David Cameron (L) and Somali President Hassan Sheikh Mohamud (C) shake hands after making their opening speeches during the Somali conference, on May 7, 2013 in London, England. The international conference aims to help rebuild the east African country after more more than two decades of conflict. (Photo by Andrew Winning - WPA Pool/Getty Images)
ምስል Getty Images

ብሪታንያ ኤምባሲዋን ከዘጋች ከ 22 አመት በኋላ መልሳ ከ11 ቀናት በፊት በሞቃዲሾ ስትከፍት ፤የብሪታንያው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዊልያም ሄግ «በሞቃድሾ ኤምባሲዋን መልሳ ስትከፍት ብሪታንያ የመጀመሪያዋ የምዕራብ ሀገር እንደሆነች ገልፀዋል። እንዲሁም ሶማሊያ በአለም አቀፍ ማህበረሰብ እየታገዘች ችግሮቿን ማስወገድ እንደምትችል በሙሉ ልብ እንደሚተማመኑም አስረድተዋል። ይኼው ዛሬም ለንደን አለም አቀፉን የሶማሊያ ጉባኤ ስታስተናግድ ውላለች።

ድልነሳው ጌታነህ

ልደት አበበ

ነጋሽ መሀመድ