1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ናይጀሪያ፡ ላይቤሪያ እና የቻርልስ ቴይለር የወደፊት ዕጣ

ማክሰኞ፣ መጋቢት 19 1998

የቀድሞው የላይቤሪያ ፕሬዚደንት ቻርልስ ቴይለር ጉዳይና የወደፊቱ ዕጣ ፈንታቸው

https://p.dw.com/p/E0iu
ኦባሳንዦና ቴይለር
ኦባሳንዦና ቴይለርምስል AP

በሲየራ ልዮን በተቋቋመው የተመድ የጦር ወንጀል ተመልካች ፍርድ ቤት የሚፈለጉትና ከ 2003 ዓም ወዲህ በግዞት ናይጀሪያ ውስጥ የሚኖሩት የቀድሞው የላይቤሪያ ፕሬዚደንት ቻርልስ ቴይለር ጉዳይና የወደፊቱ ዕጣ ፈንታቸው በወቅቱ ናይጀሪያና ላይቤሪያን እንዳነታረከ ይገኛል። ቴይለር ከ 1991 እስከ 2002 ዓም ድረስ በተካሄደው የርስበርስ ጦርነት ወቅት በፈፀሙት የጦር እና የስብዕና ወንጀል ነው ዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት ክስ የመሠረተባቸው።