ኃይሌ ገ/ሥላሴና ደራሲ ጂሮ ሞቺዙኪ
ሰኞ፣ ግንቦት 12 2005ማስታወቂያ
144 ገጾች ያሉት አዲስ መጽሐፍ በይፋ ለአንባብያን መቅረቡ የሚታወስ ነው። ደራሲው ጂሮ ሞቺዙኪ፣ ከኃይሌ ገ/ሥላሴ ጋር በቅርብ መተዋወቅ የጀመረው፤ ኃይሌ፤ ጎ አ በ 1990 ዓ ም፤ ለመጀመሪያ ጊዜ ለዓለም አቀፍ የሀገር አቋራጭ ውድድር በተሳተፈባት የቤልጅግ ከተማ ፤ በአንትዌርፕ ነው። ደራሲውን ያነጋገረችው ሃይማኖት ጥሩነህ፤ ከፓሪስ ተከታዩን ዘገባ ልካልናለች።
ሃይማኖት ጥሩነህ
ተክሌ የኋላ
ሸዋዬ ለገሰ