1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ቸምበር ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት በአዲስ አበባ

ሐሙስ፣ የካቲት 10 1997

የሀገር እና የውጭ ሀገር ባለተቋሞች የሚሠሩበትን ሁኔታ የማመቻቸት ዓላማ ይዞ የተነሣው ዘጠነኛው ቸምበር ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት ዛሬ በአዲስ አበባ ይከፈታል። ውድድርን ማስተካከል የሚል መርሕ የያዘውና አንድ ሣምንት የሚቆየውን ሠላሣ ሀገሮች የሚሳተፉበትን ዓለም አቀፍ ትርዒት በመቶ ሺህ የሚቆጠር ሕዝብ ይጎበኘዋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ወኪላችን ታደሰ እንግዳው የትርዒቱን አዘጋጂዎች በመጥቀስ አስታውቋል።

https://p.dw.com/p/E0kN