ቱርክ፣ የአውሮጳ ህብረት እና የሶርያ ስደተኞች
ማክሰኞ፣ መስከረም 25 2008ማስታወቂያ
ህብረቱ በተለይ የሶርያን ስደተኞች መተላለፊያ ያደረጉዋት ቱርክ የስደተኞቹን ፍልሰት በማከላከሉ ረገድ እንድትተባበር ይፈልጋል። ወደ ሁለት ሚልዮን የሚጠጉ የሶርያ ስደተኞችን የምታስተናግደው ቱርክ በበኩሏ ከህብረቱ የፋይናንስ ድጋፍ፣ ለዜጎችዋ የቪዛ መላላትን የመሳሰሉ በርካታ ጥያቄዎች አቅርባለች። ስለ ቱርክ ፕሬዚደንት ኤርዶኻን እና ስለህብረቱ ባለስልጣናት ውይይት የብራስልሱ ወኪላችን ገበያው ንጉሤ ይህን ዘገባ ልኮልናል።
ገበያው ንጉሤ
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ