ተቃውሞ የቀጠለባት ሊቢያ
ቅዳሜ፣ የካቲት 19 2003ማስታወቂያ
ተቃዋሚዎች በራስ ላኑፍ ከተማ በስተምስራቅ የሚገኙትን የነዳጅ ዘይት ንጣፎች በጠቅላላ መቆጣጠራቸው ተሰምቶዋል። በዓለም በነዳጅ ዘይት አምራችነትዋ የአስራ ሰባተኛነቱን፡ በአፍሪቃ ደግሞ የሶስተኛነቱን ቦታ ለያዘችውን ለሊቢያ መሪ ኮሎኔል ሙአመር ኧል ጋዳፊን እስከ ቅርብ ቀናት በፊት ድረስ ታማኝ ሆነው የቆዩት ብዙዎቹ የሀገሪቱ ጎሳዎች አሁን ይህንኑ ድጋፋቸውን አቋርጠው ተቃውሞውን ተቀላቅለዋል።
ዶይቸ ቬለ
አርያም ተክሌ