1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ተቃዋሚ ፓርቲዎች መጠናከር ለምን ተሳናቸው ?

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 8 2004

ኢትዮጵያ ውስጥ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች በይፋ መንቀሳቀስ ከጀመሩ የአንድ ወጣት እድሜ ቢያስቆጥሩም በአሁኑ ሰአት የአበብዛኛዎቹ እንቅስቃሴ መዳከሙ በግልፅ ይታያል ።

https://p.dw.com/p/15pPo

ኢትዮጵያ ውስጥ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች በይፋ መንቀሳቀስ ከጀመሩ የአንድ ወጣት እድሜ  ቢያስቆጥሩም በአሁኑ ሰአት የአበብዛኛዎቹ እንቅስቃሴ መዳከሙ በግልፅ ይታያል ። ከተቃዋሚዎች በኩል ለዚህ በምክንያትነት የሚነሳው በገዥው ፓርቲ ኢህአዲግ የሚፈፀምባቸው ጫናና ወከባ ነው ። ይሁንና ከነርሱም በኩል ቢሆን ርስ በርስ ያለመግባባት ፣ለአንድ ዓላማ በህብረት ያለመቆምና የመሳሰሉት ድክመቶች እንዳሉባችወ በተደጋጋሚ ይወሳል ። ተቃዋሚዎች መጠናከር ያልቻሉባቸው ምክንያቶች እንዲሁም በኢትዮጵያ የፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ የበኩላቸውን ድርሻ መወጣት የሚያስችሏቸው ስልቶች  የእንወያይ ዝግጅት ትኩረት ነው ። 3 እንግዶች የተካፈሉበት  ውይይት እነሆ

ሂሩት መለሰ

ሸዋዮ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ