«ተምሳሌት» ባለታሪክ ሴቶች አዲስ መጽሐፍ4 ጥቅምት 2007ማክሰኞ፣ ጥቅምት 4 2007የኢትዮጵያ ሴቶች ማሕበራት ቅንጅት ሶስት መቶ ገጾችን ያካተተ በፎቶግራፎች የተደገፈ መጽሐፍ አሳትሞ አስመርቆአል። መጽሐፉ ሴቶች ከጥንት ጀምሮ በኢትዮጵያhttps://p.dw.com/p/1DVWmምስል picture-alliance/dpa/Arne Dedertማስታወቂያ ታሪክ ዉስጥ ጉልህ ሚና የተጫወቱትን የሚያወሳ ሲሆን ለእይታ በብሔራዊ ሙዚየም ለእይታ መቅረቡን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ የላከልን ዘገባ ያመለክታል። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አዜብ ታደሰ ነጋሽ መሃመድ