ብንያም መሐመድ የከሰሳቸው የብሪታንያው የስለላ ድርጅት አባላትና ብይኑ፤
ዓርብ፣ ጥር 4 2004ማስታወቂያ
በኩባ ደቡባዊው ምሥራቅ ጫፍ ላይ በሚገኘው ሁዋንታናሞ ላይ በሚገኘው ምሽጓ፣ ልዩ እሥር ቤት በማዘጋጀት በዚያ ታጉር እንደነበረ የሚታወስ ነው። ተይዘው በዚያ እሥር ቤት ከተንገላቱት መካከል ፤ ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ እንደተገለጸው፤ ከ 2 ዓመት ገደማ በፊት የተለቀቀው በትውልድ ኢትዮጵያዊ የሆነው ብንያም መሀመድ ይገኝበታል። ብንያም፤ ለንግልትና የቁምስቅል እርምጃ በተባባሪነት የብሪታንያ የስለላ ድርጅት አባላት ጎድተውናል ሲል ከሶ ነበር። የክሱን ውጤት አስመልክቶ ከለንደን ድል ነሣ ጌታነህ የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል።