ብሉ ካርድና ጀርመን ውስጥ የሚሰራባቸው የውጭ ዜጎችን ቅጥር የተመለከቱ ህጎች28 ጥቅምት 2000ሐሙስ፣ ጥቅምት 28 2000የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት የሰራተኛና የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሮች የሰለጠነ የሰው ኃይል ዕጥረት ባለባቸው የሙያ መስኮች ባለሞያዎችን ከውጭ ለማስገባት የህብረቱ ኮሚሽን ባቀረበው ረቂቅ ህግ ላይ በመጪው ታህሳስ ተነጋግረው የመጨረሻውን ቅርፅ ያስይዛሉ ተብሎ ይጠበቃል ።https://p.dw.com/p/E0bqየአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ጆሴ ማኑዌል ባሮሶምስል APማስታወቂያየዓለም ዓቀፍ ህግና የሰብዓዊ መብቶች ጉዳዮችን የሚያጠኑት ዶክተር ዳዲሞስ ኃይሌ የአውሮፓ የፍልሰት ህግ ወጣም አልወጣም ከሶስተኛው ዓለም የሰለጠነ የሰው ኃይል መፍለሱ አይቀርም ይላሉ ።