ሌላዋ የሚጎበኙዋት ሀገር አንጎላ ስትሆን፡ መንፈሳዊው መሪ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ከሆኑ ካለፉት አራት ዓመታት ወዲህ አፍሪቃን ሲጎበኙ ይህ የመጀመሪያቸው ነው። በጉዞ ላይ እንዳሉ ካጀቡዋቸው ጋዜጠኞች በኤድስና በኮንዶም አጠቃቀም ዙርያ ለቀረበላቸው ጥያቄ የሰጡት፡ አዲስ ያልሆነው መልሳቸው አንዳንድ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶችን ቅር ማሰኘቱ አልቀረም።
ተኽለእዝጊ ገብረየሱስ
አርያም አብርሀ
ሸዋዬ ለገሠ