1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በ HIV Aids ላይ የቀዘቀዘ የመሰለው ዘመቻና አደገኛነቱ

ሰኞ፣ ኅዳር 23 2006

መንግሥት በ HIV-AIDS ላይ የሚከተለውን አመራር ዘይቤ ለአዲሱ ትውልድ በሚስማማ መልኩ መርምሮ እንዲያስተካክልና የማንቃት ሂደቱም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ።

https://p.dw.com/p/1ARy7
epa03972206 A Bangladeshi woman attends the celebration of the World Aids Day in Dhaka, Bangladesh, 01 December 2013. According to the health ministry, a total of 2,871 HIV-positive patients have been identified in Bangladesh since 1989, among who 1,204 became AIDS patients and 390 died. EPA/ABIR ABDULLAH +++(c) dpa - Bildfunk+++
ምስል picture-alliance/dpa

HIV -Aids ን በመከላከል ላይ የተሠማሩ ባለሙያና አንዳንድ ወጣቶች፤ በሰጡት አስተያየት፤ የ HIV ትምህርቶች መቀዝቀዝ፤ ሥርጭቱ ቀንሷል መባሉና መድኀኒት በነጻ መሰጠቱ በተለይ አዲሱን ትውልድ እንዲዘናጋ አድርጎታል ብለዋል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ተክሌ የኋላ