በፍራንክፈርት የተካሄደ የተቃውሞ ሰልፍ፤ 27 መጋቢት 2004ሐሙስ፣ መጋቢት 27 2004ጀርመን ውስጥ ፤ በፍራንክፈርት ከተማ በዛሬው ዕለት ፤ ኢትዮጵያውያን ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች ፣ መንፈሳዊ አገልጋይ ካህናትና አባቶች፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ቅዱሳት ቦታዎች ፣ ገደማት በተደጋጋሚ የቃጠሎ አደጋhttps://p.dw.com/p/14Yhmማስታወቂያ ይሠነዘርባቸዋል፤ በልማት ስም ቅዱሳት ቦታዎችና አጽም ተደፍሮአል በማለት ኢትዮጵያ ቆንስላ ጽ/ቤት ፊት ለፊት የተቃውሞ ሰልፍ ማሳየታቸውን ድርጊቱን የተከታተለው የበርሊኑ ዘጋቢአችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል። ይልማ ኃ/ሚካኤል ሸዋዬ ለገሰ