1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በፀረ-ሽብር ሕግ የተከሰሱ የ 77 ሰዎች ችሎት 

ማክሰኞ፣ ግንቦት 29 2009

የግንቦት ሰባትና የኦነግን አላማ ይዘዉ ሲንቀሳቀሱ ነበር የተባሉና በፀረ ሽብር ሕጉ የተከሰሱ 77 ሰዎች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ። በ19 ኛ ወንጀል ችሎት ዛሬ የዋለዉን የፍርድ ሂደት የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ተከታትሎታል።

https://p.dw.com/p/2eCTJ
Symbolbild Gericht Gesetz Waage und Hammer
ምስል Fotolia/Sebastian Duda

MMT Q&A_77 Menschen Gerichtsverhandlung wegen Terrorismus verdacht - MP3-Stereo


የግንቦት ሰባትና የኦነግን አላማ ይዘዉ ሲንቀሳቀሱ ነበር የተባሉና በፀረ ሽብር ሕጉ የተከሰሱ 77 ሰዎች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ። ተከሳሾቹ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአሸባሪነት ተፈረጁ ከተባሉት ድርጅቶች ጋር ኤርትራ ሄደዉ ወታደራዊ ስልጠና በመዉሰድና ሀገር ዉስጥ በመግባት የሽብር ተግባር ሲፈፅሙ ተገኙ ተብሎ በተለያዩ እስር ቤት ተይዘዉ ከቆዩ በኋላ ፍርድ ቤት መቅረባቸዉ ተመልክቶአል። በ19 ኛ ወንጀል ችሎት ዛሬ የዋለዉን የፍርድ ሂደት የተከታተለዉ ወኪላችንን  በስልክ ጠይቀነዉ ነበር።     
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር 


አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ