1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በገና- እንደርድር

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 10 2005

እንደ ዋልያ እና እንደ ቀበሮ የመጥፋት አዝማምያ ላይ የበረዉ ጥንታዊዉና ባህላዊ በገናችን፤ በወጣቱ ፍቅርና ጽናት እያበበ መሆኑ እየተነገረለት ነዉ።

https://p.dw.com/p/18Ihx

በቤተ-መንግስት በመኳንቶች እና ሹማምንቶች ዘንድ እንደኖረ የሚነገርለት ጥንታዊዉና ባህላዊ የዜማ መሳርያ በገና፤ ተረስቶ ቆይቶ አሁን በስፋት ጥቅም ላይ እየዋለ መሆኑ ተነግሮአል። በሀገራችን አሉ በሚባሉት በገና ደርዳሪዎች መካከል የበገና አባት እንደሆኑ በሚነገርላቸዉ በመጋቤ ስብሃት ዓለሙ አጋ፤ ጽኑ የበገና ፍቅር ትዉፊቱ ሳይዳፈን እስከዛሬ መቆየቱን ወጣቱ የበገና ደርዳሪ ይመሰክርላቸዋል።

የበገና ዜማ ልብን የሚነካ፤ ከፈጣሪ ጋር ለመገናኘት እራስንም ለማግኘት ጥቅም ላይ የሚዉል ምስጋና ማቅረብያ የዜማ መሳርያ ነዉ የሚሉንን ባለሞያች ይዘን ስለበገና ዜማ መሳርያ ታሪክና ምንነት በጥቂቱ እንቃኝ!

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ