በደቡብ አፍሪቃ የዘር መድልዎ ስርዓት ያበቃበት 15 ኛ ዓመት
ማክሰኞ፣ ግንቦት 4 2001ማስታወቂያ
ከዚያ በኃላም እስከዚያን ጊዜ ድረስ በዋነኛነት በነጮች ይዞታ ስር የነበሩት የመንግስት የሀላፊነት ቦታዎች በአፋጣኝ በጥቁሮች ተያዙ ። ይህ ዓይነቱ የአሰራር ለውጥ በምጣኔ ሀብቱ ዘርፍም እየተካሄደ ነው ። የዶይቼቬለው Frank Räther ከጆሀንስበርግ ይህ ለውጥ የሚካሄድበትን መንገድና ምን ዓይነት ውጤት እንዳስገኘ ከጆሀንስበርግ በላከው ዘገባ ተመልክቷል ። ሂሩት መለሰ አጠናቅራዋለች ።
ሂሩት መለሰ/አርያም ተክሌ