በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከመንግሥት የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ
ማክሰኞ፣ ግንቦት 29 2009ማስታወቂያ
ሚኒስትሩ ካነስዋቸዉ ነጥቦች መካከል፤ የ 10ኛ እና የ 12 ና ክፍል መልቀቅያ ፈተናን በማስመልከት ስለተቋረጠዉ የኢንተርኔት አገልግሎት፤ በሀገሪቱ ስለሚታየዉ አስከፊ የድርቅ ሁኔታ እንዲሁም፡ በሳዉድ አረብያ ሕጋዊ ባልሆነ መንገድ ስለሚኖሩና መመለስ ስላለባቸዉ ኢትዮጵያዉያን ጉዳይ ዋና ዋናዎቹ ናቸዉ።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ