በወቅታዊ ጉዳይ ላይ በሪያድ የኢትዮጵያዉያን አስተያየት
ዓርብ፣ ጥቅምት 11 2009ማስታወቂያ
እንደ አስተያየት ሰጪዎቹ እምነት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁም ሆነ የአፈጻጸም መመሪያው መንግሥት ያመጡልኛል ከሚላቸው መረጋጋቶች ይልቅ ማኅበራዊ መናጋቶችን፤ ከሰላም ይልቅ ቀውስን የሚጋብዙ ናቸው። እንደነሱም አዋጁ ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ እንደ ፓርቲም ሆነ እንደ መንግሥት ለዓመታት በመልካም ገጽታ ግንባታ በተለይም በዲፕሎማሲዉ መስክ አምጥቻቸዋለሁ በሚለው ስኬቶች ላይ ውኃ የመቸለስ ያህል ነው። ስለሺ ሽብሩ ከሪያድ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል።
ስለሺ ሽብሩ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ