በኩዌት ያሉ ኢትዮጵያውያት ፍዳ6 ጥር 2006ማክሰኞ፣ ጥር 6 2006በኩዌት በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ በተለይ በሰው ቤት ተቀጥረው በሚሰሩት ላይ የተለያየ የመብት ረገጣ እንደሚፈፀም ተሰማ።https://p.dw.com/p/1AqMpምስል Nebiyu Sirakማስታወቂያ የጄዳው ዘጋቢያችን ነቢዩ ሲራክ እንደዘገበው፣ ኢትዮጵያውያቱ መብታቸውን የሚያስከብርላቸው ባለማግኘታቸው ከአሰሪዎቻቸው ቤት ይጠፋሉ። በዚህም የተነሳ የኩዌት መንግሥት እነዚህን ሕገ ወጥ ያላቸውን ሰራተኞች ተከታትሎ የማሰር ዘመቻ ጀምሮዋል። ነቢዩ ሲራክ አርያም ተክሌ ነጋሽ መሀመድ