በኩዌት የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን እንግልት
ሰኞ፣ ሰኔ 20 2003ማስታወቂያ
ሳዉዲ አረቢያ ኗሪ የሆኑና ወደኩየት ብቅ ብለዉ ኢትዮጵያዉኑ የሚገኙበትን ሁኔታ የተመለከቱ እማኞችን ጥቆማ መሠረት በማድረግ የጅዳዉ ወኪላችን ነብዩ ሲራክ ወደእነሱ ስልክ ደዉሎ ያነጋገራቸዉ ወጣት እህቶች በሥራ ላይ ከአሠሪዎቻቸዉ ጋ በሚያጋጥማቸዉ ችግር በሚፈጠር አለመግባባት ሥራ ሠርተዉ ራሳቸዉንናና ቤተሰቦቻቸዉን መጥቀምና የተሰደዱበት ዓላማ ማሳካት ቀርቶ ወደአገራቸዉ ለመመለስም እንኳ መንገዱ የተዘጋጋባቸዉ በመሆኑ ለከፋ ችግር መጋለጣቸዉ ነዉ ያስረዱት።
ነብዩ ሲራክ
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ