በኦሮሚያ አወዛጋቢ ሦስት የሕግ አንቀጾች መሰረዝ4 ሚያዝያ 2008ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 4 2008በኦሮሚያ ክልል ተፈጥሮ የነበረው ግጭት የብዙ ሰዎችን ሕይወት ካጠፋ እና የንብረት መውደምን ካስከተለ በኋላ፣ ለሁከቱ መንስዔ ናቸው የተባሉ በከተማ ልማት አዋጅ ውስጥ የተካተቱ ሶስት የሕግ አንቀጾች እንዲሰረዙ የኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት ወሰነ።https://p.dw.com/p/1IU5Zምስል BilderBoxማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio ምክር ቤቱ አንቀጾቹን የሰረዘው ለሕዝብ ግልጽ ሆነው ባለመገኘታቸው መሆኑን የክልሉ መንግሥት የኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ለዶይቸ ቬለ አስረድተዋል። ይሁንና፣ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ የአንቀጾቹ መሰረዝ ችግሩን እንደማያስወግድ ነው የገለጸው። ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር አርያም ተክሌ ሸዋዬ ለገሠ