በኢትዮጵያ የዓለም የምግብ ድርጅት ተጠሪ መግለጫ
ሐሙስ፣ ሐምሌ 28 2003ማስታወቂያ
አዲሱ የድርጅቱ የኢትዮጵያ ተጠሪ አብዱ ድየንግ ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት ከመሰረተ ልማት መስፋፋት በተጨማሪ ኃላ ቀር የግብርና ዘዴዎችን ማሻሻል እንደሚያሻም ተናግረዋል ። ለጋሾችም ሆኑ መንግሥታት ግብረ ሰናይ ድርጅቶች አስቀድመው ለሚያስተላልፏቸው የድርቅና የረሃብ ማስጠንቀቂያዎች ትኩረት ከመስጠት ይልቅ ረሃቡ ከተባባሰና የመገናኛ ብዙሀንን ሽፋን ሲያገኝ ብቻ መንቀሳቀሳቸው አንዱ ችግር መሆኑንም ጠቁመዋል ።
ጌታቸው ተድላ
ሂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ