በኢትዮጵያ የርቀት ትምህርትን መታገዱ
ሐሙስ፣ ነሐሴ 27 2002ማስታወቂያ
የትምሕርት ሚኒስቴር መመሪያው ከጊዜ ወደ ጊዜ እየወረደ የመጣውን የትምሕርት ጥራት ደረጃ ለማሻሻልና ከሐገሪቱ የሰለጠነ የሰው ኃይል ፍላጎት ጋር የሚጣጣም ዓለም ዓቀፍ ደረጃን የጠበቀ ሰልጠና ለመስጠት ያለመ መሆኑን ገልጿል ። በአንፃሩ እገዳው ያለ ቅድመ ማስጠንቀቂያ መጣሉን የሚቃወሙት የግል ዩኒቨርስቲዎች ና ኮሌጆች የትምሕርት ደረጃን ለማስጠበቅ ዓለም ዓቀፍ መስፈርትን አውጥቶ መስራት እንጂ መመሪያ ጥራት ማስጠበቅ አይችልም ሲሉ ይከራከራሉ ።
ታደሰ እንግዳው
ሂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ