1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኢትዮጵያ የምግብ እጥረትና መፍትሄው

ሰኞ፣ መስከረም 21 2005

በግብርና ሚኒስቴር የሰብል ልማትና ጥበቃ አስተባባሪ አቶ አቶ ፈቃደ ወንድማገኝ ለዶቼቬለ እንደተናገሩት በኢትዮጵያ የስንዴ ምርት እጥረት ስላለ ሃገሪቱ ከውጭ ስንዴ ታስገባለች ። እንደ ሃላፊው ለስንዴ የሚወጣውን የውጭ ምንዛሬ ለማስቀረትና በአጠቃላይ የምግብ እጥረትን ለመከላከል መስሪያ ቤታቸው የተለያዩ እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ይገኛል ።

https://p.dw.com/p/16IGi
Bild III Titel: Argobba - Tollaha Dorf_Äthiopien Thema: Ein Einwohner von Tollaha pflügt sein Feld unterhalb des Dorfes 2012 Autor/Copyright: Azeb Tadesse Hahn, DW, 2012 Schlagworte: Bauer in Tollaha Dorf Äthiopien
ምስል DW

እጎአ በ2012 ብቻ አፍሪቃ ከውጭ ስንዴ ለመግዛት ወደ 40 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ እንዳወጣች ጥናቶች ይጠቁማሉ ። ስንዴ ከውጭ ከሚያስገቡ የአፍሪቃ ሃገሮች አንዷ ኢትዮጵያ ናት ። በግብርና ሚኒስቴር የሰብል ልማትና ጥበቃ አስተባባሪ አቶ አቶ ፈቃደ ወንድማገኝ ለዶቼቬለ እንደተናገሩት በኢትዮጵያ የስንዴ ምርት እጥረት ስላለ ሃገሪቱ ከውጭ ስንዴ ታስገባለች ። እንደ ሃላፊው ለስንዴ የሚወጣውን የውጭ ምንዛሬ ለማስቀረትና በአጠቃላይ የምግብ እጥረትን ለመከላከል መስሪያ ቤታቸው የተለያዩ እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ይገኛል ። ዝርዝሩን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝዝሩን ዘገባ አለው ።  

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሂሩት መለሰ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ