በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ የሰብዓዊ መብቶች አቤቱታ
ዓርብ፣ ጳጉሜን 4 2008ማስታወቂያ
ድርጅቶቹ በኦሮምያና በአማራ ክልሎች ሰላማዊ ተቃዋሚዎች ላይ የተወሰደዉ የኃይል ርምጃ በገለልተኛ ወገን እንዲጣራ ኮሚሽኑ ያቀረበዉን ጥያቄ በመደገፍ ዉሳኔ እንዲያሳለፍ ጥሪ አቅርበዋል። የመንግሥታቱ ድርጅት የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዛይድ ራድ አልሁሴን ቀደም ሲል፤ በቅርቡ ደግሞ የአፍሪቃ ኅብረት ኮሚሽን በሰላማዊ ሰልፈኞች ላይ እየተፈፀመ ያለዉ ግድያ እንዲቆምና የተፈፀመዉ ግድያም በገለልተኛ ወገን እንዲጣራ ጥሪ ቢያቀርቡም የኢትዮጵያ መንግሥት ጥሪዎቹን እንደማይቀበል አስታዉቋል። የብረስልሱ ወኪላችን ዝርዝር ዘገባ አለዉ።
ገበያዉ ንጉሴ
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሐመድ