በአይሮፕላን አደጋ ለሞቱት ኢትዮጵያውያን የተደረገው ጸሎት
ማክሰኞ፣ ጥር 18 2002ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ስራ አስኪያጅ ብጹእ አቡነ ይስሀቅ ሌሎች ብጹአን ሊቃነ ጳጳሳት በተካሄደው የጸሎት ስርዓት ላይ አደጋው አሳዛኝና አስደንጋጭ መሆኑን በመግለጽ ለሟቾች ቤተሰቦች የማጽናኛ ቃል አሰምተዋል። ብጹእ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ ርዕሳነ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን ፓትርያርክ በስራ ከሚገኙባት ደቡብ አፍሪቃ የላኩት የሀዘን መግለጫ መልዕክት ተነቦዋል።
ታደሰ እንግዳው /አርያም ተክሌ/
ተክሌ የኋላ