በአሜሪካ የሶማሌያዉያን ክስ
ሰኞ፣ ነሐሴ 3 2002ማስታወቂያ
በምኒያፖሊስ የሚኖሩ የሶማሌ አሜሪካዉያን ማኅበረሰብ በሽብር የተጠረጠሩ ዜጎች ላይ በተመሰረተዉ ክስ ከአሜሪካን የፌደራል የምርመራ ቢሮና ከፍትህ ሚኒስቴር ጋር በቅርበት እየሰሩ እንደሆነ ተገልጿል። ከሰማንያ ሺ በላይ ሶማሌያዉያን በሚኖሩበት በዚህ ግዛት ወጣቶች በአልሸባብ ቅስቀሳ እንዳይሸነፉ የሚሰራ አንድ ተቋም ስራ አስኪያጅ ቡድኑን ለመቀላቀል ልጆቻቸዉ ወደሶማሊያ የሄዱባቸዉ ወላጆች እጅግ ማዘናቸዉን ይናገራሉ።
አበበ ፈለቀ፤
ሸዋዬ ለገሠ
ተክሌ የኋላ