በነፋስ ኃይል የሚሠራ የኤልክትሪክ ማመንጫ መሳሪያ የፈለሰፈው የማላዊው ወጣት፣
ሰኞ፣ ሐምሌ 20 2001ማስታወቂያ
ዓለም አቀፍ ዝና ያተረፉት ዕውቁ ናይጀሪያዊ ኢንጅኔር የኮምፒዩተር ሳይንቲስትና የስነምድር ምርምር ሊቅ ፊሊፕ ኢማጋዋሊ፣ በመካከላኛው ክፍለ-ዘመን አፍሪቃውያን ለባሪያ ፍንገላ የተዳረጉት፣ በሳይንስና ሥነ ቴክኒክ ተበልጠው በመገኘታቸው ነውና ሁለተኛ ዙር ውርደት ሳያጋጥማቸው ሳይንስንና ሥነ-ቴክኒክን የሙጥኝ ሊሉ ይግባል ሲሉ ይመክራሉ። ግራም ነፈሰ ቀኝ ፣ ቀጣዩ ዘገባ ፣ የፈጠራ ውጤት፣ የአሰፈላጊ ጉዳይ ግፊት መሆኑን የሚያስገነዝብ ሲሆን ፣ አንድ የማሊዊ ተወላጅ የሆነ ወጣት በ 14 ዓመቱ ፣ የፈጠራ ውጤት ባለቤት በመሆን የሥነ- ቴክኒኩን ዓለም ያስደመመበትን ሁኔታ፣ ሐና ደምሴ እንደሚከተለው ታቀርበዋለች።
ሐና ደምሴ/ተክሌ የኋላ
ሒሩት መለሰ